Your trusted partner in financial growth
የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ስለማሳወቅ
ለሁሉም የማህበሩ አባላት ቀጣይ ሀምሌ 20/2017 ዓ/ም ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ስለተዘጋጀ በጉባኤው እንዲገኙ በታላቅ አክብሮት እናሳስባለን ፡፡
ቦታ ፡- ከማህበሩ ቦታ አባይ ማዶ ዲያስፖራ አሮጌ አስፋልት መጨረሻ
ሰዓት ፡- 2፡30
አክብረው ስለተገኙ ከልብ እናመሰግናለን፡፡
ማህበሩ
Recent News