×
Socials
Wazema Facebook Wazema Telegram Planet Telegram Planet Facebook

የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ስለማሳወቅ

የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ስለማሳወቅ

የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ስለማሳወቅ

ቀን ፡14/11/ 2017 ዓ/ም

  ዋዜማ እና ፕላኔት አፓርትመንት አክሲዮን ማህበር 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በቀን 20/11/2017 ዓ.ም አባይ ማዶ በሚገኘው በኩባንያው ህንፃ ጉባኤ ያካሂዳል፡፡ በመሆኑም ከጥዋቱ 2፡30 ጀምሮ እንዲገኙ ጥሪ ሲያቀርብ የሚገኙ አካላት ፡-     

Ø አባል ከሆኑ ማንነትዎን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ አለባቸው

Ø ተወካይ ከሆኑ በፍርድ ቤት የተሰጠ የውክልና ማስረጃ ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

የእለቱ  አጀንዳዎች

-  የፋይናንስ ሪፖርት

-  የሥራ ሪፖርት

-  የቀጣይ አመት ስራ ዕቅድ እንዲሁም ልዩ ልዩ ውሳኔዎች ይነሳሉ፡፡ ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ- 0583203839

አክብረው ስለተገኙ ከልብ እናመሰግናለን፡፡

ማህበሩ

Categories and Recent News

Recent News